Post by Abubeker Chane Y.

pharmacist licensed healthcare professional expert in medication therapy, responsible for safe drug preparation, dispensing, and counseling,sales representative.

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ድርጅት:- መድሃኒት መደብር (አዲስ) ​በሐደሮ ከተማ ለሚገኝ አዲስ ፋርማሲ/መድሃኒት ቤት ብቁና መስፈርቱን የሚያሟሉ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። ​የስራ መደብ፡ 1. ድራጊስት • ​ተፈላጊ ትምህርት፡ ድራጊስት - ዲፕሎማ • ​የስራ ልምድ፡ 3 ዓመት እና ከዚያ በላይ • ​ተጨማሪ መስፈርት፡ መልቀቂያ (Clearance) ያላቸውና የተሰጠው ከ6 ወር ያነሰ (< 6 ወር)። 2. የፋርማሲ ባለሙያ (Pharmacist) • ​ተፈላጊ ትምህርት፡ ቢኤስሲ ፋርማሲ (BSc in Pharmacy) • ​የስራ ልምድ፡ 1 ዓመት እና ከዚያ በላይ • ​ተጨማሪ መስፈርት፡ የክልል መልቀቂያ (Clearance) ያላቸውና የተሰጠው ከ6 ወር ያነሰ (< 6 ወር)። ​📍 የስራ ቦታ: ​ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሐደሮ ከተማ ​ እንዴት ማመልከት ይቻላል? ​መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት አማራጮች ማመልከት ትችላላችሁ፦ ​ በቴሌግራም፦ የትምህርት ማስረጃችሁን እና ሲቪ (CV) ✈️ በቴሌግራም:- @Natder123 ላይ ይላኩ። ​📞 በስልክ፦ 0939453800 በመደወል ዝርዝር መረጃ መጠየቅና ማመልከት ይቻላል። ​ለተጨማሪ የስራ ማስታወቂያዎች ቻናላችንን ይጎብኙ፡ https://lnkd.in/dueCzkCE

Post content